የ ሥዓሊ እና መምህር ኃይሉ ክፍሌ
"ተገማች፡ ዋዜማ" የሥዕል አውደርዕይ
እዚህ ትርዒት ላይ ተገኝቼ፣ በከተማ ዝመና ውስጥ የማንነትንና የትዝታን ትርጉም የሚፈትሹ ስራዎችን ተመልክቻለሁ። የጥበብ ስራዎቹ የሚጠቀሟቸው ቁሶችና የሚያነሷቸው ሰብአዊ ጥያቄዎች ቆም ብሎ ለማሰብ ትልቅ እድል ይሰጣሉ። የለውጥ ሂደቱ ወዴት እየወሰደን ነው? የጋራ ትዝታችንን እያካተትን ነው ወይስ እየረሳን?
እነዚህንና መሰል ጥያቄዎችን የሚመልስ ድንቅ ትርዒት ነው። እድሉ ያላችሁ እንዳያመልጣችሁ!
📍 እስከ ግንቦት 24 ድረስ ክፍት ነው
@Seiloch
#Hailukifle #artExhibition.
4May 11, 2026 1.1K 13









