« ይህች እንደ ማለዳ ብርሃን የምትጐበኝ፥ እንደ ጨረቃ የተዋበች እንደ ፀሐይም የጠራች፥ ዓላማ ይዞ እንደ ተሰለፈ ሠራዊት የምታስፈራ ማን ናት? » ብለህ እንዴ ሰሎሞን የምትጠይቀኝ ከሆነ « ወላዲተ አምላክ ማርያም » ብዬ እመልስልኃለሁ።#orthodoxyt.me/orthodoxy21/849Translate211July 28, 2026 187