🗣️የቀድሞው የፕሪሚየር ሊግ ዳኛ ኪት ሃኬት ማርቲን ኦደጋርድ አርሰናል ከቼልሲ ጋር ባደረገው ጨዋታ ያስቆጠረው የአሸናፊነት ጎል መሻር እንደነበረበት ተናግሯል :
“ ኮንሳ በሮጀርስ ላይ ጥፋት ሰርቷል ቆይ እኛ ራግቢ ነው እየተመለከትን ነው ያለው ወይስ እግር ኳስ ነው እየተመለከትን ያለው ? እግርኳስ ከሆነ ጥፋት ነበር እናም ጎሉም መፅደቅ አልነበረበትም።”

17
3
2September 7, 2026 842 1 1