አሁን የደረሰ ዜና፦ ዳስታን ሳትፓዬቭ በጊዜያዊነት ከBurnley FC ወጥቶ ወደ Chelsea FC እንደሚመለስ… — Ethio_Chelsea FC News — TG.ME

🚨 አሁን የደረሰ ዜና፦ ዳስታን ሳትፓዬቭ በጊዜያዊነት ከBurnley FC ወጥቶ ወደ Chelsea FC እንደሚመለስ ሪፖርቶች እየገለጹ ነው።

🔵 18 ዓመቱ ተጫዋች ከMiddlesbrough FC ጋር ባደረገው የChampionship ጨዋታ ያጋጠመውን ጉዳት ለማከም ወደ Chelsea ይመለሳል።

🏥 በCobham የማገገሚያ ሂደቱን ካጠናቀቀ በኋላ ወደ Burnley ተመልሶ እንደሚቀጥል ይጠበቃል። 💯

የBurnley–Middlesbrough ጨዋታ ላይ ሳትፓዬቭ Man of the Match እንደነበርም ሪፖርት ተደርጓል። 
👍3😱2
September 8, 2026 262