ሆይሆይታ ነው ጊዜው ፥ ወረት ነው አለሙ እንኳን የሌላ አካል ፥ የገዛ ልባችን አይገባን ቀለሙ አለመኖር ማለት ፥ አለመመሳሰል ከአንድ አለመሰየም አለ' መሞት ማለት፥አብረው እየተጓዙ አለመሽቀዳደም ። ጫፉ ጠፍቷል በዘመኔ "መሆን " የለው መዳረሻ ቤትም ይምሩን ተጓዦች ነን ፡ ብቻ አንቁም ፣ ብቻ አንባል መጨረሻ ። ምሕረት ዘነበ
August 3, 2026 137 1
ሆይሆይታ ነው ጊዜው ፥ ወረት ነው አለሙ እንኳን የሌላ አካል ፥ የገዛ ልባችን አይገባን ቀለሙ አለመኖር ማለት ፥ አለመመሳሰል ከአንድ አለመሰየም አለ' መሞት ማለት፥አብረው እየተጓዙ አለመሽቀዳደም ። ጫፉ ጠፍቷል በዘመኔ "መሆን " የለው መዳረሻ ቤትም ይምሩን ተጓዦች ነን ፡ ብቻ አንቁም ፣ ብቻ አንባል መጨረሻ ። ምሕረት ዘነበ