አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ መርከዙል ኢትቃን ኦላይን መድረሳ የ ቃኢደቱል ኑራንያ ደረስ የጨረሱ… — 💻ᴍᴀᴍ ᴛᴇᴄʜ ᴛᴇᴄʜɴᴏʟᴏɢʏ ɪɴsᴛɪᴛᴜᴛᴇ📲 — TG.ME

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ መርከዙል ኢትቃን ኦላይን መድረሳ የ ቃኢደቱል ኑራንያ ደረስ የጨረሱ ውድ እና እንቁ ተማሪዎቹን በቀን 22 ማለትም ዛሬ ማታ እለተ ጁምዓ ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ ተማሪዎቹን ስለሚያስመርቅ በ እለቱ እንዲገኙ እና የፕሮግራሙ ታዳሚ እንዲሆኑ በክብር ጠርተኖታል ።

የክብር ኡስታዞች

ኡስታዝ ሙዓዝ
ኡስታዝ አብዱል ፈታህ
ኡስታዝ አንዋር
ኡስታዝ አብዱ ረህማን
ኡስታዝ አቡ ሙጃሂድ
ኡስታዝ አቡ አብደሏህ

ይገኙበታል


ቦታ በኢሞ ቤታችን
ቀን ጁምዓ
ቀን ነሃሴ 22
ስአት ከምሽቱ 2:30

መርከዙል ኢትቃን  ኦላይን የቂርአት ማዕከል


ከታች ባለው ሊንክ ወደ ኢሞ ቤታችን ጎራ በማለት ይህን ልዩ ፕሮግራም ትታደሙ ዘንድ በክብር ጠርተነዎታል
👇👇👇👇👇👇

We're talking about እነሆ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የቃኢዳቱ ኣልኑራኒያ ደርስ የእህቶቻቸን ምርቃን ዛሬ ማታ 2:30ሲል ይጀምራል🐪🐐🐐🐓🐓🔪. Click the link to join us! https://imo.onelink.me/RAdY?af_dp=imo%3A%2F%2Fbig_group%2F%3Fshare_id%3D_3p5fJJF2jLCppsH5O%26actionType%3Daction_type_voice_room%26shareFrom%3Dshare&af_web_dp=https%3A%2F%2Fimo.im&from=other


https://t.me/alif_jema
August 28, 2026 106