ረቢዕ ቢን ኹሰይም (ረሒመሁላህ) በመንገድ ላይ የሴቶችን ስብስብ ሲመለከቱ፣ አላህን በመፍራት እይታቸውን ወዲያው ወደ መሬት ይደፉ ነበር።ይህን ያዩ ሴቶችም "ዓይነ ስውር ነው እንዴ" ብለው በመገመት «ከዕውርነት በአላህ እንጠበቃለን!» እያሉ ዱዓ እስከሚያደርጉ ድረስ።t.me/ibnuberkelle/115Translate6August 22, 2026 122