✨ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨
❴Part 275❵ #hadith275
"አቡ ሁረይራ ረ. ዐ እንዳስተላለፉት የአላህ መልክተኛሰ.ዐ.ወ. እንዲህ ማለታቸው ተመልክተዋል በመልካምተግባራት ተሽቀዳደሙ አንድ ሰው ገ ለበጎ ተግባር መሽቀዳደምና ሙእሚን ሆኖ አንግቶ ካፊር ሆኖ የሚያመሽበት፥ ሙእሚንሆኖ አምሽቶ ካፊር ሆኖ የሚያነጋበትና ዲኑን በዱንያዊጥቅማጥቅም የሚለውጥበት፥ እንደሌሊት ጽልመትቁራጮች የሆኑ ተፈታታኝ ሁኔታዎች ይከሰታሉና፡፡"
(ሙስሊም ዘግበውታል)
📋ያለፈው ክፍል👇📋
https://t.me/Hafu_posts/17741
🚫ለወዳጆቻችሁ በመላክ ከአጅሩ ተካፈሉ🚫
7
6
1August 15, 2026 2.1K 3