✨ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨
❴Part 246❵ #hadith246
"ኢብኑ መስዑድ(ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህመልዕክተኛ(ሰ.ዐ.ወ) "ከኔ ቡሃላ አድሏዊነትና ተቀባይነትየሌላቸው የተሳሳቱ ጉዳዮች የሚከሰቱበት ሁኔታ ይኖራል"በማለት ተናገሩ "የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! እንዲህ አይነትሁኔታዎች በሚገጥሙን ወቅት ምን እናድናደርግ ያዙናል?በማለት ጠየቋቸው። ግዴታችሁን በመወጣት መብታችሁንከአላህ ትጠይቃላችሁ ሲሉ መለሱ።
(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
📋ያለፈው ክፍል👇📋
https://telegram.me/Hafu_posts/17351
🚫ለወዳጆቻችሁ በመላክ ከአጅሩ ተካፈሉ🚫
14
4
1July 14, 2026 2.7K 4