✨ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨
❴Part 245❵ #hadith245
"ኢብኑ አብባስ (ረ አ) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል።ኡየይነህ ኢብኑ ሂስን (ረ አ) ወደ መዲና በመምጣትከወንድሙ ልጅ ከሁር ኢብኑ ወይስ ዘንድ አረፈ ። ሁርኡመር (ረ አ) ከሚያቀርባቸው ሰዎች አንዱ ነበር ።የቁርአንን መልእክት የመረዳት የበለጠ ችሎታ ያላቸውሰዎች ወጣቶችም ይሁኑ ሽማግሌዎች ሰዎችም የኡመር(ረ አ) ችሎት አባላትና አማካረከዎች ነበሩ ። የወንድሜንልጅ ሆይ በዚህ አዛኝ መሪ ዘንድ ተደማጭነት ያለህ ሰውነህና ከፊቱ መቅረብ እችል ዘንድ ፈቃድ ጠይቅልኝበማለት ኡየይነህ የወንድሙን ልጅ ይጠይቃል ።ፈቃድጠየቀለት ኡመር (ረ አ) ፈቀዱለት ።ኡመር ዘንድ በቀረበጊዜ በአላህ እምላለሁ ከኸጣብ ልጅ በርከት ያለ ስጦታአትሰጠንም በፍትህ በፍትህ አትፈርድልንም በማለትተናገሩ። ኡመር (ረ አ) አለ ቅጥ ተቆጡ ሊቀጡትእስኪከጅሉ ድረስ ። ሁር እንዲህ አላቸው ።የሙእሚኖችአሚር ሆይ አላህ ለነብዮ (ሶ አ ወ) ገርን ጠባይ ያዝበመልካም እዘዝ ባለጌዎችም ተወዋቸው ብሏቸዋል።ይህ ሰው ደግሞ ከባሌጌዎች አንዱ ነው ።ሁር ይህንንየቁርአን አንቀፅ ባነበበ ወቅት ኡመር ቁጣቸው በረደ።ኡመር (ረ አ) የአላህ መፅሀፍ (መመሪያ) ቅንጣት የማይተላለፍ ሰው ነበሩ።
(ቡኻሪ ዘግበውታል )
📋ያለፈው ክፍል👇📋
https://t.me/Hafu_posts/17337
🚫ለወዳጆቻችሁ በመላክ ከአጅሩ ተካፈሉ🚫
7
4July 13, 2026 2.4K 4