በአዲስ አበባ እና አከባቢ ለምትገኙ የወንጌል አማኞች በሙሉ እንደሚታወቀው ዛሬ ሐምሌ 26 ቀን 2017 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ በዘማሪና መጋቢ ትዝታው ሳሙኤል የተዘጋጀ የመዝሙር ኮንሰርት እንዳለ ይታወቃል :: በመሆኑም የመዝሙር ኮንሰርቱን የምትካፈሉ ምዕመናን ወደ ፕሮግራሙ ስትሄዱና ፕሮግራሙን አጠናቃችሁ ስትወጡ፣ ከዚህ ቀደም እንደተለመደው ሁሉ መንፈሳዊ ጨዋነትን የተከተለ እንዲሆን መልዕክታችንን እናስተላልፋለን ፡፡ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጽ/ቤት! ➛ ክርስቲያናዊ መረጃ በፍጥነት በክርስቲያን ነኝ https://t.me/Gosepale
August 2, 2025 344