🚨🇮🇱 የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታንያሁ የኢራን አገዛዝ ማብቂያው መቃረቡን ገልጸው፣ ውድቀቱ የመካከለኛው ምስራቅን እና የአይሁድን ህዝብ ዕጣ ፈንታ እንደሚለውጥ ተናግረዋል። ከአሜሪካ ጋር በመተባበር የኢራንን የኑክሌር እና የሚሳይል አደጋዎች ማስወገዳቸውን ያነሱት ናታንያሁ፣ እስራኤል ራሷን ለመከላከል እና ጠላቶቿን ለመመከት ሙሉ በሙሉ ቁርጠኛ መሆኗን አስጠንቅቀዋል።🙄😫
ቴሌግራም፦
📌t.me/Brics4ethiopia
Forwarded fromBRICS 𝐏𝐫𝐞𝐬𝐬

1September 7, 2026 372