ድንግሊቱን ፣አዛኝቱን" ከብፀዕነታቸው አንደበት ዘወትር ይሰማ ነበር 👉በብዙዎች ተወዳጅ የነበሩ ፣ ብዙዎች… — ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ( Ethio Beteseb Media) — TG.ME

📝"ድንግሊቱን ፣አዛኝቱን" ከብፀዕነታቸው አንደበት ዘወትር ይሰማ ነበር

👉በብዙዎች ተወዳጅ የነበሩ ፣ ብዙዎች ስለደግነታቸው የሚመሰክሩላቸው ፣ ታሪክ የማይረሳቸው  ደግ ፣  ለሰው አዛኝ እና  ፍፁም መንፈሳዊ  አባት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ  በሥጋ ከተለዩን ዛሬ 11ኛ ዓመታቸው  የዕረፍት መታሰቢያ በጸሎተ ፍትሐት ታሰበ ።

👉ብፁዕነታቸው በቅርብ የሚያውቅ ፣ ዘወትር ከአንደበታቸው የማይጠፋው ቃል ትልቅ ትውስታ ነው ፣ " ድንግሊቱን፣አዛኝቱን" የብፁዕነታቸው ቡራኬ ይድረሰን ፣ መልካም እና ደግ አባት እናምናለን ምርቃታቸው ዛሬም ከክፉ ነገር ይጠብቀናል ።

       📍 ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ
👍30❤16👎4
August 31, 2026 1.6K 4 1