ብዙ ኦርቶዶክሳውያን፣ "የናቁሽም ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤" የሚለውን ቃል ለድንግል ማርያም ቢጠቅሱም፣ በዐውዱ ውስጥ ያለውን፣ "በቍጣዬ ቀሥፌ በፍቅሬ ምሬሻለሁና" የሚለውን ቃል በአብሮነት መጥቀስ አይወዱም። ምክንያቱም ክፍሉ ለድንግል ማርያም እንደማይናገር ይገልጥባቸዋል አልያ ድንግል ማርያም መች በቁጣ እንደ ተቀሰፈች ማስረዳት አይችሉምና።
የቅዱስ ቃሉና የቃሉ ዐውድ በትክክል ይከበር።
@ebenezertek · 2.1K subscribers
The short link opens the channel straight in the Telegram app — not in a browser tab.
tg.me/go/ebenezertekIs this your channel? Add @tgme as admin — and see how many people click your links. Get the stats →
Channel created December 6, 2019per Telegram
We have been tracking it since August 15, 2026
In all that time the channel has changed neither its name, nor its @username, nor its avatar.
We show only what we have seen ourselves.
6 advertisers placed 6 creatives in this channel · est. CPM $1–5.
