አሜሪካ ጣልቃ የምትገባ ከሆነ ከፍተኛ አደጋ ሊከሰት ይችላል- አያቶላህ አሊ ሀሚኒ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን እና እስራኤል ግጭት አሜሪካ ወታደራዊ ተሳትፎ ካደረገች ከፍተኛ አደጋ ሊከሰት ይችላል ሲሉ የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ሀሚኒ አስጠነቀቁ፡፡
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን በፍጥነት እጅ እንድትስጥ ማሳሰባቸውን ተከትሎ የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ሀሚኒ ሀገራቸው በቀላሉ የምትንበረከክ እንዳልሆነች ማስታወቃቸውን የሀገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡
ድል ለኢራን
June 18, 2025 4.2K 1