መዝሙር 121 ² ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። ³ እግርህን ለመናወጥ አይሰጠውም፤… — ኩራዝ — TG.ME

Forwarded fromኖላኖላዊ✨
መዝሙር 121
² ረዳቴ ሰማይና ምድርን ከሠራ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።
³ እግርህን ለመናወጥ አይሰጠውም፤ የሚጠብቅህም አይተኛም።
⁴ እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀላፋምም።
September 6, 2026 189