ውጤት እንዴት መመልከት ይቻላል ?
የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች መገ መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
📌በዌብ ሳይት 👉 https://eaes.edu.et/
📌በአጭር የጽሑፍ መልዕክት 👉 6284
📌በቴሌግራም 👉 https://t.me/eaesbot
#MoE
🎖📖🎖
https://t.me/JonathanTutorials
▬▬▬▬▬▬▬▬

1October 10, 2023 2.7K 10