✨ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨
❴Part 291❵ #hadith291
"ዓነስ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ)
"ሟችን ሶስት ነገሮች ይከተሉታል ፥ ቤተሰብ ፣ ገንዘብ፣ ስራው። ሁለቱ ሲመለሱ አንዱ ከእርሱ ጋር ይቀራል። ቤተስብና ገንዘብ ሲመለሱ ስራው ይቀራል (አብሮ መቃብር ይወርዳል) ብለዋል
(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
📋ያለፈው ክፍል👇📋
https://t.me/Hafu_posts/18331
🚫ለወዳጆቻችሁ በመላክ ከአጅሩ ተካፈሉ🚫
8
3
1September 4, 2026 1K 3 1