ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ጋልቻ ካቶሊክ መካከለኛ ክሊኒክ
ጋልቻ ካቶሊክ መካከለኛ ክሊኒክ ለኅብረተሰቡ እየሰጠ ያለውን የጤና አገልግሎት አጠናክሮ ለመቀጠል ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የሥራ ቦታ ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል::
📌 የሥራ መደብ: ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂስት
• ብዛት: 2 (ሁለት)
• የትምህርት ደረጃ: ዲግሪ
• የሥራ ልምድ: 1 ዓመት እና ከዚያ በላይ
📜 ተፈላጊ የትምህርት ማስረጃ:
- የታደሰ የሙያ ምዝገባ ሴርተፊኬት (ዋናው እና ፎቶ ኮፒ)
- ሌሎች አስፈላጊ የትምህርት ማስረጃዎች
💰 ደሞዝ: በስምምነት
📍 የሥራ ቦታ: ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጌዴኦ ዞን
📅 የምዝገባ ጊዜ: ከነሐሴ 26/2018 ዓ.ም እስከ መስከረም 10/2019 ዓ.ም
⏰ የምዝገባ ሰዓት: ዘወትር በሥራ ሰዓት
📝 ማመልከቻ አድራሻ :
በአካል: ወደ ጤና ተቋሙ በመቅረብ
በዋትስአፕ (WhatsApp): ዶክመንት በስልክ ቁጥር 0925360150 ላይ በመላክ መመዝገብ ይችላሉ።
ለተጨማሪ መረጃ:
0946592480
0912162853
Forwarded fromHealth info & vacancy news (HIVN)

9August 31, 2026 1.3K