የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ ​ ቀጣሪ ተቋም፦ ብሔረፅጌ መካከለኛ ክሊኒክ ክሊኒካችን ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ… — HIVN COC Channel — TG.ME

የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ
​ ቀጣሪ ተቋም፦ ብሔረፅጌ መካከለኛ ክሊኒክ

ክሊኒካችን ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች መስፈርቱን የሚያሟሉ ባለሙያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

📋 ክፍት የሥራ መደቦች፦
​1. B.Sc ነርስ (Nurse) - ወንድ

• ​ትምህርት ደረጃ፦ B.Sc degree in Nursing
• ​የሥራ ልምድ፦ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ (በግል ክሊኒክ የሠራ ብቻ)
• ​ልዩ መስፈርት፦ ማይነር (Minor procedure/surgery) መስራት የሚችል ፤ በእጁ ላይ የመልቀቂያ ወረቀት ያለው

​2. ፊዚዮቴራፒስት (Physiotherapist)
• ፆታ: ወንድ/ሴት
• ​ትምህርት ደረጃ፦ B.Sc degree in Physiotherapy
• ​የሥራ ልምድ፦ 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ

📍 የሥራ ቦታ፦ አዲስ አበባ (ሳሪስ፣ ብሔረፅጌ)
⌛ የምዝገባ ጊዜ፦ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተከታታይ የሥራ ቀናት

​ እንዴት ማመልከት ይቻላል
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን በቴሌግራም መላክ ትችላላችሁ።
✈️ ቴሌግራም@Yanos2123
📞 ለተጨማሪ መረጃ፦ 0920480082

@healthinovation
❤3
September 7, 2026 880