ኦሪት ዘፍጥረት 12 1 እግዚአብሔርም አብራምን አለው፡— ከአገርህ ከዘመዶችህም ከአባትህም ቤት ተለይተህ እኔ ወደማሳይህ ምድር ውጣ። 2 ታላቅ ሕዝብም አደርግሃለሁ፥ እባርክሃለሁ፥ ስምህንም አከብረዋለሁ፤ ለበረከትም ሁን ........ -የዛሬው ንባባችን ዘፍጥረት ምዕራፍ 12 እና 13 ነው -ስለ አብራም ታሪክ ይናገራል -እንወያይበት
June 5, 2025 239
ኦሪት ዘፍጥረት 12 1 እግዚአብሔርም አብራምን አለው፡— ከአገርህ ከዘመዶችህም ከአባትህም ቤት ተለይተህ እኔ ወደማሳይህ ምድር ውጣ። 2 ታላቅ ሕዝብም አደርግሃለሁ፥ እባርክሃለሁ፥ ስምህንም አከብረዋለሁ፤ ለበረከትም ሁን ........ -የዛሬው ንባባችን ዘፍጥረት ምዕራፍ 12 እና 13 ነው -ስለ አብራም ታሪክ ይናገራል -እንወያይበት