በካፍ ሻምፒዮንስ ሊግ የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ ከሜዳዉ ዉጪ ተጉዞ የቻዱን ክለብ ኤግሎንስን የገጠመዉ ሲዳማ ቡና… — FN SPORTS በኢትዮጵያ™ — TG.ME

በካፍ ሻምፒዮንስ ሊግ የመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ ከሜዳዉ ዉጪ ተጉዞ የቻዱን ክለብ ኤግሎንስን የገጠመዉ ሲዳማ ቡና ያለ ግብ 0ለ0 በሆነ የአቻ ዉጤት ጨዋታዉን አጠናቋል።

የመልሱ ጨዋታ በድሬዳዋ ስታዲየም የሚከናወን ይሆናል።

SHARE | @FN_SPORTS
👍15❤8🔥3
September 5, 2026 3.2K 1