ዳቪድ ራያ ዘንድሮ በክሊንሺት አዲስ ተፎካካሪ የመጣበት ይመስላል።
የሃል ሲቲው ግሪካዊ ግብ ጠባቂ ኮንስታንቲኖስ ዞላኪስ እስካሁን በተደረጉ 3 ጨዋታዎች ግብ አላስተናገደም።
በነሐሴ ወርም በሊጉ በምርጥ ሴቭ በ2 ሴቮች የታጨ ብቸኛ የግብ ዘብ ነው።(ራያ አርሰናል ካለው ጠንካራ የተከላካይ መስመር አንፃር ኢላማውን የጠበቀ ሙከራ ከስንት ጊዜ አንዴ ነው የሚሞከርበት )
ራያ ያለፉትን 3 አመታት የወርቅ ጓንት አፋፍሶ ወስዶ ለ4ኛው እየተንደረደረ ነው።
SHARE | @FN_SPORTS

7
4
1September 6, 2026 2.1K 1