🚨 የሃምዛ አብደልከሪም የኮንትራት እድሳትን በተመለከተ ሰኞ እለት ስብሰባ ተካሄዷል። ባርሴሎና ኮንትራቱን ለማሻሻል እና የውል ማፍረሻውን ከ 15 ሚሊዮን ዩሮ ወደ 150 ሚሊዮን ዩሮ ለማሳደግ እየተደራደረ ነው። - [juliclaramunt]SHARE | @FN_SPORTSt.me/FN_SPORTS/191323Translate1010September 3, 2026 2.2K