አዲስ ሪፖርተር - NEWS: post #30888 — TG.ME

ትናንት ማታ ነሐሴ 21/2018 ዓ.ም በራያ አላማጣ ከተማ ላይ የህወሓት ታጣቂዎች ከፍተኛ አፈሳ መፈፀማቸው ታውቋል።
ብዛት ያላቸው የወያኔ ወታደሮች አላማጣ ከተማ ከገቡ በኋላ ጭምብል በመልበስ አፈሳ ጀምረዋል ፊታቸውን ጭምብል አጥልቀው በርካታ ወጣቶችን ወስደዋል።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
👍8❤2
August 28, 2026 2.6K