ሰላም ውድ አመልካቾች! ባቀረባችሁት ጥያቄ መሰረት በአንዳንድ የብቃትና ሰው ሃብት አስተዳደር የስራ ክፍሎች ላይ በተፈጠረው የሲስተመ መቆራረጥ ምክንያት በተገለጸው ጊዜ ማመልከቻችሁን ማስገባት እንዳልቻላችሁ በኮሚቴዎች በኩል ተገልጾልናል። ስለሆነም በዚሁ መሰረት ያለው የስራ ጫና ጭምር ታሳቢ በማድረግ ለተጨማሪ 12 የስራ ቀናት የተራዘመ መሆኑን እንገልጻለን። መልካም ቀን!
May 4, 2026 4.5K 21