#EHPLE_Reminder
ከነገ ነሐሴ 13/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚሰጠውን የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና በ17 የሙያ ዘርፎች ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ ተመዛኞች፤ ዛሬ ነሐሴ 12/2018 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 በየመፈተኛ ጣቢያችሁ በመገኘት የቅድመ ፈተና አጠቃላይ ገለጻ (Orientation) እንድትከታተሉ ጤና ሚኒስቴር አሳስቧል።
@tikvahuniversity
Forwarded fromTikvah-University

9
3August 18, 2026 5.3K 8