ህወሃት ጦርነቱን የሚመራና ውሳኔ የሚሰጥ አስራ አንድ አባላት ያሉት ሴንትራል ኮማንድ ማቋቋሙ ተነገረ።
ይህ ሴንትራል ኮማንድ አቶ ጌታቸው አሰፋን ጨምሮ ከሲቪል አስተዳደር አምስት ከወታደራዊ አመራሮች ደግሞ ስድስት አባላት እንዳሉት የተነገረ ሲሆን የሚመጣውን ጦርነት አመራር ሰጪ ነው ተብሏል።
በተያያዘ የአማራ ሀይሎችም ለቀጣዩ ጦርነት የአደረጃጀት ለውጥ ማድረጋቸው የተዘገበ ሲሆን ይሄም በሌላ የጦርነት ግንባር ቢሆንም ከጥምር ጦሩ ጋር እንደአንድ ሰራዊት ሆነው በጋራ እንቅስቃሴ የሚያደርጉበት አደረጃጀት ነው ተብሏል።
ከህወሓት
1) ዶ/ር ደብረፅየን ገ/ሚካኤል
2) ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገ/ሄር (ሞንጀሪኖ)
3) አቶ አማኑኤል አሰፋ
4) ዶ/ር አብርሃም ተኸስተ
5) አቶ ጌታቸው አሰፋ ሲሆኑ
ከወታደራዊ አዛዦች ደግሞ
1) ሌፍተናል ጀነራል ፍስሃ ኪዳኑ(ፍስሃ ማንጁስ)
2) ብርጋዴር ጀነራል ሃ/ስላሴ ግርማይ (ወዲ እምበይተይ)
3) ሜጀር ጀነራል የውሃንስ ወ/ጅወርግስ (ጆን መዲድ)
4) ብርጋዴር ጀነራል ምግበይ ሃይለ(መርዘን) ራሴ ያወጣሁለት ቅፅል ስም ወይም ሳጓ ነው)
5) ሜጀር ጀነራል ብርሃነ ነጋሽ ( ወዲ መድህን)
6) ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ናቸው።
]
24
9
5
3
1August 28, 2026 5.1K 7 6