የመካ ስምምነት
ቱርክዬ፣ ሳዑዲ አረብያ እና ፓኪስታን "በአንድኛችን ላይ የሚደርስ ጥቃት በሶስታችንም ይመከታል!" - በሚል መሪ ቃል ወታደራዊ ስምምነት አድርገዋል። መቀራረብ፣ መወያየት፣ መተጋገዝ፣ ኢስላማዊ ወዳጅነትን ማጎልበት ደስ የሚል ነገር ነው። አላህ ያዝልቅላቸው፤ ያግዛቸው፤ ለመልካም ለውጥ ሰበብም ያድርግላቸው።
@sebahofficial
@sebahofficial · 261 subscribers
The short link opens the channel straight in the Telegram app — not in a browser tab.
tg.me/go/sebahofficialIs this your channel? Add @tgme as admin — and see how many people click your links. Get the stats →

