ነሐሴ ፰ ቀን የሚነበብ ስንክሳር
በዚህች ዕለት የሚከበሩ በዓላት
፩.ቅዱስ አልዓዛር ካህን (ሰማዕት)
፪.ቅድስት ሰሎሜ ሰማዕት (ሚስቱ)
፫."፯ቱ" ቅዱሳን ሰማዕታት (ልጆቹ)
፬.ቅዱስ አሞን ሰማዕት
፭. አባ ዮሐንስ ስድስተኛው የደብረ ሊባኖስ አበ ምኔት
፮.በጣና ደሴት የምትገኘዋን ዳጋ እስጢፋኖስን የመሠረቱት አቡነ ኂሩተ አምላክ ዕረፍታቸው ነው
https://t.me/An_Apocalypse/34287

5August 14, 2026 1.3K 2