Поставки золота нацбанку Эфиопии из нацокруга Бенищангуль-Гумуз в 2018 финансовом году (08.07.2025 - 07.07.2026 по европейскому календарю) составили 8985 кг.
#экономикаЭфиопии

Telegram
EBC (Ethiopian Broadcasting Corporation)
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አቀረበ
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከ8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማቅረቡን አስታውቋል::
"የማዕድን ሀብታችን ለዘላቂ ብልፅግናችን" በሚል መሪ ሐሳብ የማዕድን ዘርፉን ምርታማነት ከማሳደግ ባለፈ፣ በዘርፉ የሚስተዋሉ ማነቆዎችን ለመፍታት ያለመ ንቅናቄ መድረክ…
2
1August 31, 2026 309 1