В истекшем 2018 финансовом году (08.07.2025 - 07.07.2026 по… — Абиссинецъ – የሐበሻ መስኮብ — TG.ME

В истекшем 2018 финансовом году (08.07.2025 - 07.07.2026 по европейскому календарю) 74% импортных грузов были ввезены в Эфиопию по железной дороге.

#экономикаЭфиопии
Telegram
Addis Standard Amharic
በ #ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ #ጂቡቲ ወደ ሀገር ውስጥ ከገባው ጭነት 74 በመቶው በባቡር መጓጓዙ ተገለጸ ​በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ከጂቡቲ በመልቲሞዳል ትራንስፖርት ወደ ሀገር ውስጥ ከገባው ጭነት ውስጥ 74 በመቶ የሚሆነው በባቡር መጓጓዙን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ። ​የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት እና የኢትዮ…
🤔1
September 2, 2026 217 2