В истекшем 2018 финансовом году (08.07.2025 - 07.07.2026 по европейскому календарю) 74% импортных грузов были ввезены в Эфиопию по железной дороге.
#экономикаЭфиопии

Telegram
Addis Standard Amharic
በ #ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ #ጂቡቲ ወደ ሀገር ውስጥ ከገባው ጭነት 74 በመቶው በባቡር መጓጓዙ ተገለጸ
በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ከጂቡቲ በመልቲሞዳል ትራንስፖርት ወደ ሀገር ውስጥ ከገባው ጭነት ውስጥ 74 በመቶ የሚሆነው በባቡር መጓጓዙን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት አስታወቀ።
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት እና የኢትዮ…
1September 2, 2026 217 2