በኢትዮጵያ ወሰን አቅራቢያ የሚገኘውን ጦራቸውን ሲጎበኙ የሰነበቱት የሱዳን ጦር አዛዥ ጄኔራል አብደል ፈታህ… — Mehal media — TG.ME

በኢትዮጵያ ወሰን አቅራቢያ የሚገኘውን ጦራቸውን ሲጎበኙ የሰነበቱት የሱዳን ጦር አዛዥ ጄኔራል አብደል ፈታህ አል-ቡርሃን፣ ከኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ጋር ተወያዩ።

ይህ ስብሰባ በምፅዋ ወደብ በኩል የሚገባው የጦር መሣሪያ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ በጨመረበት ወቅት የተካሄደ በመሆኑ፣ የክልሉን የጂኦፖለቲካ ሁኔታ የሚከታተሉ አካላትን ትኩረት ስቧል።
❤22😁6
September 4, 2026 3.6K 1