ተዘከረኒ እግዚኦ በምሕረትከ በእንተ ደቂቁ ለያቆብ ወባርከኒ በበረከቶሙ ወአድኅነኒ በእንቲሆሙ እምግበ አናብስት ዘእሳት ሊተ ለገብርከ አሜን"።
አቤቱ ስለ ያዕቆብ ልጆች ብለኽ በምሕረትኽ ዐስበኝ በበረከታቸውም ባርከኝ ስለነርሱ ስትል የእሳት ከኾነው የአናብስት ጉድጓድ እኔን አገልጋይኽን አድነኝ አሜን።
(አባ ጊወርጊስ ዘጋስጫ )
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
@zkre_kdusan21
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
Forwarded fromEOTC መጻሕፍት

September 2, 2025 1.1K