👉 ማር 11፡23 ማንም ያለው ነገር እነዲደረግለት ቢያምን በልቡ ሳይጠራጠር፣ ይህን ተራራ ተነቅለህ ወደ ባህር ተወርወር ቢል ይሆንለታል
👉 ማቴ 21፡22 አምናችሁም በፀሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ፡፡
👉 ማር 11፣24 የፀለያችሁትን፣ የለመናችሁትንም (የፈለጋችሁትን) ሁሉ እንዳገኛችሁ እመኑ የሆንላችሁማል፡፡
👉 ማር 9፡23 ለሚያምን ሁሉ ይቻላል፡፡
👉ማቴ 7፡7 ለምኑ(ጠይቁ) ይሰጣችሁማል፣ ፈልጉ፣ ታገኙማላችሁ፣ አንኳኩ፣ ይከፍትላችሁማል፡፡

18
5
4August 31, 2026 360 7