በ 2018 ዓ.ም የ ሪሜዲያል መቁረጫ ነጥብ
✅ For natural and social science male students ( 216 )
✅ For natural and social science Female students ( 204 )
ይህ በ2018 የነበረ ሲሆን በዛን ጊዜ ከ 50ሺ በላይ ተማሪዎች 12ተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አልፈው ነበር
በ2019 ግን የ ሪሜዲያል መግቢያ ነጥብ ከፍ እንደሚል ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በመግለጫቸው ተናግረዋል ይህም የሆነበት ምክንያት በ 2018 ዓ.ም ከ 70ሺ በላይ ተማሪዎች 12ተኛ ማለፋቸው ነው
ማሳሰቢያ : የሬሜዲያል ውጤት ከ 2018 መቁረጫ ነጥብ ቢበልጥ እንጂ አያንስም ስለዚህ ከላይ ከተጠቀሰው ውጤት በታች ያላችሁ የተለያዩ አማራጮችን ብትሞክሩ ይሻላል
ከላይ የተያያዘ ምስል የባለፎ አመት እንጂ የዘንድሮው አይደለም
https://t.me/httpentra
Telegram
Students channel
Stay will be Positive Attitude 😎

August 26, 2026 174