Holy Trinity Elementary ,2016: post #4878 — TG.ME

የአብስራ ዳዊት የ7ኛ A ክፍል ተማሪ ዛሬ ሂወቱ ማለፉን ከቤተሰቦቹ ለማወቅ ተችሏል ሆኖም በተማሪያችን ሞት የተሰማን ሀዘን ጥልቅ ነዉ!!! ለቤተሰቦቹ መፅናናትን እንመኛለን ፈጣሪ ነፍስህን በአፀደ ገነት ያኑርልን ። ስለ ልጃችን ሞት የተሰማችሁን ሀዘን መግለፅ ለምትፈልጉ በወላጅ ስልክ ቁጥር በ0903118728 መደወል ትችላላችሁ ነፍስ ይማር!!

August 22, 2026 813