የቅጥር ማስታወቂያ | ​የአብዮት አደባባይ መካከለኛ ክሊኒክ (ዶ/ር ገዡ) ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ… — HIVN COC Channel — TG.ME

የቅጥር ማስታወቂያ |
​የአብዮት አደባባይ መካከለኛ ክሊኒክ (ዶ/ር ገዡ)
ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

የስራ መደብ: የጤና መኮንን ፕሮፌሽናል
• ​ብዛት: 01 (አንድ)
• ​ጾታ: ወንድ
• ​ደመወዝ: በስምምነት

📍 ​የስራ ቦታ: መርጡለ ማርያም ከተማ አስተዳደር 01 ቀበሌ

📋 የትምህርትና የስራ ልምድ:
​ከታወቀ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ/ዩኒቨርሲቲ በጤና መኮንን የተመረቀና የታደሰ የሙያ ፈቃድ ያለው።
​በሙያው አግባብነት ያለው 6 ወር እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ ያለው።
​ማሳሰቢያ: በግል የጤና ተቋም የስራ ልምድ ያላቸው ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ።

📅 የምዝገባና የፈተና ጊዜ:
- ​የምዝገባ ቀን: ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ ቀናት
- ​የፈተና ቀን: በ29/12/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት
- ​ተወዳዳሪዎች ለውድድር ሲመጡ ሙሉ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

ለመመዝገብ:
​አስፈላጊ መረጃዎችን በቴሌግራም ወይም በኢሜል መላክ ይችላሉ፦
📞 ቴሌግራም: @kidanemihretenatye
📧 ኢሜል: [email protected]

@healthinovation
❤11👍1
August 29, 2026 1.8K 1