የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የሚያደርገውን ዝግጅት በቀን ሁለት ጊዜ በሚደረጉ ልምምዶች የቀጠለ ሲሆን በዛሬው ዕለትም በጠዋት እና ከሰዓት መርሐ ግብር የስድስተኛ ቀን ልምምዱን አከናውኗል።t.me/hatricksport/397042August 21, 2026 1.2K 1