Hanif Apologetics(ሐኒፍ የሐይማኖት ንፅፅር): post #1435 — TG.ME

በባይብል ባርያዎች የረከሱ መሆናቸውን ብዙ ቦታ ይናገራል
ለምሳሌ ባርያን የገደለ እና ጨዋ(ባርያ ያልሆነን) ሰው የገደለ ፍርዱ እኩል አይደለም በጭራሽ።

🔖ጨዋን የገደለ ሰው ይገደል:-
“ሰው ሰውን ቢመታ ቢሞትም፥ እርሱ ፈጽሞ ይገደል።”
— ዘጸአት 21፥12

🔖ባርያን የገደለ ይቀጣ እንጂ አይገደልም
“የተመታው ግን አንድ ወይም ሁለት ቀን ቢቈይ ገንዘቡ ነውና አይቀጣ።”
— ዘጸአት 21፥21

ኢስላም ግን ሁሉም በተመሳሳይ ቅጣትን ያዛል 👇👇
{يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُتِبَ عَلَيْكُمُ الْقِصَاصُ فِي الْقَتْلَى ۖ الْحُرُّ بِالْحُرِّ وَالْعَبْدُ بِالْعَبْدِ وَالْأُنثَىٰ بِالْأُنثَىٰ ۚ
{እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በተገደሉ ሰዎች ማመሳሰል በናንተ ላይ ተጻፈ፡፡ ነጻ በነጻ ባሪያም በባሪያ ሴትም በሴት (ይገደላሉ)፡፡


@hanifapologetics