✨ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨
❴Part 282❵ #hadith282
"አቡ ሁረይራ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ተከታዩን ተናግረዋል፦
"ልዑል የሆነው አላህ "የኔን ወዳጆች የሚተናኮልን እፋለመዋለሁ። ባርያዬ ከኔ ጋር በአንድ ነገር ሊቃረብ የሚችለው ግዴታ ያደረግኩበትን ነገር ሲፈጽም ነው። ባርያዬ ወደኔ ትርፍ (ነዋፊል) በሆኑ ነገሮች በሚቃረብበት ወቅት በጣም እወደዋለሁ። ከወደድኩት ደግሞ የሚሰማበት መስምያ፥ የሚያይበት ዓይን፥ የሚዳስስበት እጅ፥ የሚጓዝበት እግር እሆነዋለሁ። ቢጠይቀኝ
እሰጠዋለሁ፥ ጠብቀኝ ካለም እጠብቀዋለሁ" ብሏል።"
(ቡኻሪ ዘግበውታል)
📋ያለፈው ክፍል👇📋
https://t.me/Hafu_posts/17999
🚫ለወዳጆቻችሁ በመላክ ከአጅሩ ተካፈሉ🚫
13
6August 24, 2026 2.6K 3