እግዚአብሔር በትግል ተሸንፎ ያውቃል ።
🔘 መፅሐፍ ቅዱስ ላይ እንደተፃፈው እግዚአብሔር ከያዕቆብ ጋ ለሊት ሙሉ ሲታገል እንደነበር እና ቆይቶ በመጨረሻ ግን ያዕቆብ እንዳሸነፈው መፅሐፍ ቅዱስ ይናገራል።
📕ዘፍጥረት 32:24-27
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ፤ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር።
²⁵ እንዳላሸነፈውም ባየ ጊዜ የጭኑን ሹልዳ ነካው፤ ያዕቆብም የጭኑ ሹልዳ ሲታገለው ደነዘዘ።
²⁶ እንዲህም አለው፦ ሊነጋ አቀላልቶአልና ልቀቀኝ። እርሱም፦ ካልባረክኸኝ አልለቅቅህም አለው።
²⁷ እንዲህም አለው፦ ስምህ ማን ነው? እርሱም፦ ያዕቆብ ነኝ አለው።
²⁸ አለውም፦ ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ አይባል፤ ከእግዚአብሔር ከሰውም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና።
🌐 ያዕቆብ ስሙ እስራኤል የተባለው ከእግዚአብሔር ጋ ታግሎ ስላሸነፈ መሆኑ ቁጥር 28 ላይ በግልፅ ተቀምጧል።
🔘 የፕሮቴስታንት ምሁራንን ማብራሪያ ብታዩ ዘፍጥረት 32:24ን ሲያብራሩ
ነገሩ Christophany እንደሆነ ይናገራሉ።
ለምሳሌ Joseph Benson ሲያብራራ ያዕቆብ ሲታገል የነበረው ሰው የእግዚአብሔር ልጅ ዘላለማዊ ቃል በሰው መልክ ተገልጦ እንደሆነ ይናገራል።ዞሮ ዞሮ ያ ሲታገል የነበረው ኢየሱስ ተገልጦ ከነበረ ለውጥ አይፈጥርም ያው ኢየሱስ ተሸነፈ ነው የሚሆነው ።
✍️ Abdulkerim
https://t.me/Facethetruth22
------------------------------------------------------
225
50
27
10
6
6
3
3
3
2August 28, 2026 5.3K 33