#NGAT ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡ ትናንት ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም መሠጠት የጀመረው የNGAT ፈተ፤ ዛሬ ጠዋት እየተሰጡ በሚገኙ ፈተናዎች እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡ የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ፈተናውን ትናንት ሰጥተው አጠናቀዋል፡፡ ምስል፦ እንጅባራ፣ ዋቸሞ፣ ወራቤ እና ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲዎች
11
3August 27, 2026 2.7K 1
#NGAT ሀገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡ ትናንት ነሐሴ 20/2018 ዓ.ም መሠጠት የጀመረው የNGAT ፈተ፤ ዛሬ ጠዋት እየተሰጡ በሚገኙ ፈተናዎች እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል፡፡ የተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ፈተናውን ትናንት ሰጥተው አጠናቀዋል፡፡ ምስል፦ እንጅባራ፣ ዋቸሞ፣ ወራቤ እና ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲዎች
11
3