የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ያልሆነ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ (100%) ማለፋቸውን ገልጿል።በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ ከፍተኛ ውጤት 567 መሆኑ ተገልጿል። t.me/ethiocjmath/222Translate11August 27, 2026 61