CJMATH: post #222 — TG.ME

የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ያልሆነ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ (100%) ማለፋቸውን ገልጿል።

በትምህርት ቤቱ የተመዘገበ ከፍተኛ ውጤት 567 መሆኑ ተገልጿል። 
 
❤1👍1
August 27, 2026 61