ርዕስ፦ መጽሐፈ አርጋኖን (የእመቤታችን ምስጋና በከበሮ) ✍️​ደራሲ፦ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (በ14ኛው ክፍለ… — EOTC መጻሕፍት — TG.ME

✍️📕ርዕስ፦ መጽሐፈ አርጋኖን (የእመቤታችን ምስጋና በከበሮ) ✍️​ደራሲ፦ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (በ14ኛው ክፍለ ዘመን የተደሰሰ) 📖​ይዘት፦ ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ድንቅ ምስጋና፣ ክብር፣ ድንግልና እና ምስጢረ ተዋሕዶ በሰፊው የሚያብራራና በሳምንቱ ዕለታት ተከፋፍሎ የሚጸለይ ጥልቅ መንፈሳዊ ድርሰት ነው። ✍️​የገጽ ብዛት፦ 98 ገጾች 📝​ቋንቋ፦ የአማርኛ ትርጉም #EOTC_መጻሕፍት📚       |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧:❀|    💚 @EOTCblogs 💚       💛 @EOTCblogs 💛       ❤ @EOTCblogs ❤            |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧:

August 8, 2026 10.5K 62