🔔አዲስ ማስታወቂያ📢
=====*****=====
በዲላ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል ለተመደባችሁ የድህረ ምረቃ መግብያ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ
በዩኒቨርሲቲው የምትፈተኑ ተፈታኞች በቀን 20/12/2018ዓ.ም ከጧቱ 3:00 ጀምሮ እስከ 6:00 ባለው ጊዜ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ለፈተናው እንድትዘጋጁ ስንል እናሳስባለን።
#የአረንጓዴው_ምድር_ዩኒቨርሲቲ
#UniversityOfTheGreenland
#NGATEXAM

8
3August 25, 2026 3.3K 6