የሐዘን መግለጫ
በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በህክምና ት/ርት ቤት ረዳት ፕሮፌሰር አና የአይን ስፔሻሊስት ሀኪም የነበሩት ዶ/ር ያቆብ ጨመረ ባደረባቸው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው ነሀሴ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡
የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ በ ዶ/ር ያቆብ ጨመረ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለፀ ለቤተሰቡ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለመላው የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ መፅናናትን ይመኛል፡፡
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ

140
44
16
2
1August 17, 2026 8.4K 6