~ ማሕበራዊ ሚዲያው ላይ በደጋፊነት ሽፋን የሚታዩ የብሽሽቅ አካሔዶች ሊታረሙ ይገባል።
በደጋፊነት ስም የተጋነነ አድናቆትና ጠላትነትን የሚያዋልድ ዘለፋና ብሽሽቅ አይጠቅምም።
የወደድከው እንዲወደድና የደገፍከው እንዲደገፍ የሌላውን የወገን አካል ማጣጣልና ማዋረድ ተገቢ አይደለም። በዚያ መንገድም ተወዳጅና ተደናቂ መሆን አይቻልም።
መታወቅ ያለበት ነገር፦
ማሕበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚው ከአማራ አጠቃላይ ሕዝብ መካከል ከ 10% አይበልጥም። አደጋ ላይ የወደቀው ደግሞ አማራነት ነው። ስለዚህ 10% የማይሞላው የማሕበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ሙሉ አማራን ወክሎ ሲዘላለፍና ሲጓተት መባጀቱ አግባብም ሞራላዊም አይደለም።
ለሕዝባችን እንዘንለት፤ አማራነትን እናስቀድም!
ድል ለሕዝባችን!
5
2August 15, 2024 2.4K 1