90ኛው ደቂቃ ድረስ 2ለ0 እየተመራ የቆየው ፒኤስጂ ነጥብ ተጋርቶ ወቷል::
በፈረንሳይ ሊግ አ ከሜዳው ውጪ ሊልን የገጠመው ፓሪስ ሴንት ዤርመን 90ኛው ደቂቃ ድረስ 2ለ0 እየተመራ የቆየ ቢሆንም ቪቲንሃ እና ማርኪንሆስ ባስቆጠሯቸው ግቦች ነጥብ መጋራት ችሏል::
በጨዋታው ሀራልድሰን እና ባካዋ ለሊል ግብ ያስቆጠሩ ተጫዋቾች ሲሆኑ ኦልቪየር ዢሩ ሁለት ለግብ የሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ ማቀበል ችሏል::

August 28, 2026 109