ማንቼስተር ሲቲ ድል ቀንቶታል::በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት መርሃግብር ወደ ሴል ሃረስት ፓርክ ተጉዞ ክሪስታል ፓላስን የገጠመው ማንቼስተር ሲቲ 4ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል:: በጨዋታው ሀላንድ እና ቼርኪ ሁለት ሁለት ግቦችን ማስቆጠር የቻሉ ሲሆን የፓላስን ብቸኛ ግብ ዶናሩማ በራሱ መረብ ላይ አሳርፏል::t.me/Crayfista/5272TranslateAugust 28, 2026 87